"Шагай вперёд, дорогая мать Эфиопия" (амхарский: ወደፊት ገስግሺ ውድ እናት ኢትዮጵያ), также известная под инципитом "Честь гражданства" (амхарский: የዜግነት ክብር), является национальным гимном Эфиопии.
Слова песни написал Дередже Мелаку Менгеша (Dereje Melaku Mengesha), а музыку - Соломон Лулу Митику (Solomon Lulu Mitiku). Песня была принята в 1992 году в рамках реформ, последовавших за распадом Эфиопской Народной Демократической Республики.
▬▬▬▬▬▬ СЛОВА ▬▬▬▬▬▬
የዜግነት ክብር በኢትዮጵያችን ጸንቶ ፣
ታየ ሕዝባዊነት ዳር እስከዳር በርቶ ።
ለሰላም ፣ ለፍትሕ ፣ ለሕዝቦች ነጻነት ፣
በእኩልነት በፍቅር ቆመናል ባንድነት ።
መሠረተ ጽኑ ሰብእናን ያልሻርን ፣
ሕዝቦች ነን ለሥራ በሥራ የኖርን ።
ድንቅ የባህል መድረክ ያኩሪ ቅርስ ባለቤት ፣
የተፈጥሮ ጸጋ የጀግና ሕዝብ እናት ።
እንጠብቅሻለን አለብን አደራ ፣
ኢትዮጵያችን ኑሪ እኛም ባንቺ እንኩራ ።